የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች በፎቶ
ታትሟል
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ የሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓል በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በድምቀት እየተከበረ ነው።
ሐሙስ መስከረም 17/2016 ዓ.ም. ከሚከበረው የመስቀል በዓል ቀደም ብሎ በአደባባይ የሚከናወነው የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ምን እንደሚመስል ከተለያዩ ምንጮች በሰበሰብናቸው ፎቶዎች ድባቡን እናስቃኛችሁ።

የፎቶው ባለመብት, Addis Ababa comm.

የፎቶው ባለመብት, Addis Ababa comm.

የፎቶው ባለመብት, Addis Ababa comm.

የፎቶው ባለመብት, dire dawa police

የፎቶው ባለመብት, dire dawa police

የፎቶው ባለመብት, hawassa admin PR

የፎቶው ባለመብት, hawassa admin PR

የፎቶው ባለመብት, hawassa admin PR

የፎቶው ባለመብት, GAMBELLA REGION

የፎቶው ባለመብት, GAMBELLA REGION

የፎቶው ባለመብት, GAMBELLA REGION








