የጥምቀት በዓል አከባበር በተለያዩ አካባቢዎች

ታትሟል

በየዓመቱ ጥር 11 የሚከበረው የጥምቀት በዓል በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ነው።

ከጥምቀት በዓል ዕለት ቀደም ብሎ ባለው ቀን በሚከበረው የከተራ በዓል ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ታቦታት በመውጣት የጥምቀት በዓል ወደሚከበርባቸው ቦታ በሕዝብ ታጅበው ይጓዛሉ።

በዚህም መሠረት ጥር 10 ቀን ከፍተኛ ሕዝብ በሚታደምባቸው በተለያዩ የአገሪቱ ከተሞች በተለይም በአዲስ አበባ እና በጎንደር በርካታ ሕዝብ ታድሞባቸዋል።

በዛሬ ዕለት ሐሙስ ጥር 11/2015 ዓ.ም. እየተከበረ ባለው የጥምቀት በዓልም ላይ ሕዝብ ታቦታት ባረፉበት ስፍራ ላይ ተሰብስቦ የጥምቀት በዓል ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል።

ከተወሰኑ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የከተራ እና የጥምቀት በዓል አከባበርን የሚያሳዩ ፎቶ ግራፎችን አሰባስበናል።

በአዲስ አበባ

የፎቶው ባለመብት, Addis ababa city

የምስሉ መግለጫ, በአዲስ አበባ
አዲስ አበባ

የፎቶው ባለመብት, addia ababa city

የምስሉ መግለጫ, አዲስ አበባ
አዲስ አበባ

የፎቶው ባለመብት, addia ababa city

የምስሉ መግለጫ, አዲስ አበባ
የከተራ በዓል ምሽት በጎንደር

የፎቶው ባለመብት, Gondar city communication

የምስሉ መግለጫ, የከተራ በዓል ምሽት በጎንደር
የጥምቀት በዓል በጎንደር

የፎቶው ባለመብት, Gondar city communication

የምስሉ መግለጫ, የጥምቀት በዓል በጎንደር
ጎንደር

የፎቶው ባለመብት, APP

የምስሉ መግለጫ, ጎንደር
ጎንደር

የፎቶው ባለመብት, APP

የምስሉ መግለጫ, ጎንደር
የጥምቀት በዓል በጋምቤላ

የፎቶው ባለመብት, Gambella Region

የምስሉ መግለጫ, የጥምቀት በዓል በጋምቤላ
የጥምቀት በዓል በጋምቤላ

የፎቶው ባለመብት, Gambella Region

የምስሉ መግለጫ, የጥምቀት በዓል በጋምቤላ
የጥምቀት በዓልን ለማክበር ወደ ዝዋይ ሐይቅ ደሴት የሚደረግ ጉዞ

የፎቶው ባለመብት, Visit Oromia

የምስሉ መግለጫ, የጥምቀት በዓልን ለማክበር ወደ ዝዋይ ሐይቅ ደሴት የሚደረግ ጉዞ
የጥምቀት በዓልን ለማክበር ወደ ዝዋይ ሐይቅ ደሴት የሚደረግ ጉዞ

የፎቶው ባለመብት, Visit Oromia

የምስሉ መግለጫ, የጥምቀት በዓልን ለማክበር ወደ ዝዋይ ሐይቅ ደሴት የሚደረግ ጉዞ
አርባ ምንጭ

የፎቶው ባለመብት, south communication

የምስሉ መግለጫ, አርባ ምንጭ
አርባ ምንጭ

የፎቶው ባለመብት, south communication

የምስሉ መግለጫ, አርባ ምንጭ
ደብረ ብርሃን ከተማ

የፎቶው ባለመብት, north shewa communication

የምስሉ መግለጫ, ደብረ ብርሃን