የከተራ እና የጥምቀት በዓል አከባበር በምስል
ታትሟል
በየዓመቱ ጥር 10 እና 11 በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አማኞች ዘንድ በድምቀት የሚከበሩት የከተራና የጥምቀት በዓላት በርካታ ሕዝብ ይታደምባቸዋል። እነዚህ ደማቅ የአደባባይ በዓላት ላይ ከህጻናት አስከ አዋቂዎች ባህላዊ አልባሳትን በመልበስ በየአጥቢያቸው ሚገኙ ታቦታን አጅበው በዝማሬ ወደ ማረፊያቸው በመውሰድ ይመልሳሉ። ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች የዓሉን አከባበር የሚያሳዩ ምስሎችን እነሆ።

የፎቶው ባለመብት, Anadolu Agency

የፎቶው ባለመብት, AA Mayor Office

የፎቶው ባለመብት, AA Mayor Office

የፎቶው ባለመብት, EDUARDO SOTERAS

የፎቶው ባለመብት, Adanech Abebie

የፎቶው ባለመብት, AMC

የፎቶው ባለመብት, AMC

የፎቶው ባለመብት, Amhara Communication

የፎቶው ባለመብት, OBN

የፎቶው ባለመብት, OBN

የፎቶው ባለመብት, AMC

የፎቶው ባለመብት, Amhara Communication