ይህ ዝቅተኛ ዳታን በመጠቀም ጽሑፍ ብቻ የሚቀርብበት የቢቢሲ አማርኛ ድረ ገጽ ነው
በምስል፡ የትንሳዔ በዓል በመላው ዓለም እየተከበረ ይገኛል
ታትሟል
በክርስትና እምነት ትልቅ ስፍራ የሚሰጠው የትንሳዔ በዓል በመላው ዓለም እየተከበረ ይገኛል።
የአውሮፓውያንን የቀን ቀመር በሚከተሉ አገራት የሚገኙ ክርስቲያኖች እየሱስ ክርስቶስ ከሦስት ቀናት በኋላ ከሞት የተነሳበትን ሐይማኖታዊ በዓል እያከበሩ ይገኛሉ።