ታሪከ ብዙዋ አንኮበር

የተንቀሳቃሹ ምስል መግለጫ, ታሪከ ብዙዋ አንኮበር
ታትሟል

አንኮበር ከ1262 ዓ.ም ከአጼ ይኩኖአምላክ ዘመነ መንግሥት ጀምሮ መናገሻ ሆና መቆየቷን የታሪክ ድርሳናት ያሳያሉ። መርድ አዝማች አስፋው ወሰን፣ ወሰን ሰገድ፣ ሳህለ ስላሴ፣ ሃይለ መለኮት እና ምኒሊክ የሸዋ ንጉስ በመሆን አንኮበር ዙፋናቸውን በማድረግ መርተዋል። በአንኮበር በአንድ ወቅት የእንግሊዝ፣ የፈረንሳይ እና የጣሊያን ኤምባሲዎች በአካባቢው ነበሩ ይላሉ የታሪክ ባለሙያዎች።