ጥቂት በአፄ ሰርፀ ድንግል ስለታነፀው ጉዛራ ቤተ መንግስት
ታትሟል
ቢቢሲ አማርኛ ሰሞኑን በኢትዮጵያ የተለያዩ ክፍሎች የውይይት መድረኮችን በማዘጋጀት፤ እንዲሁም ጉብኝት በማድረግ ላይ ነው። የዚህ ጉብኝት አካል የሆነው አንዱ የጉዛራ ቤተ መንግሥት ነው።
የጉዛራ ቤተ መንግሥት ኢትዮጵያን ከ1556-1589 ዓ.ም ድረስ በመሯት በአፄ ሰርፀ ድንግል የታነፀ ነው።
ቢቢሲ አማርኛ ሰሞኑን በኢትዮጵያ የተለያዩ ክፍሎች የውይይት መድረኮችን በማዘጋጀት፤ እንዲሁም ጉብኝት በማድረግ ላይ ነው። የዚህ ጉብኝት አካል የሆነው አንዱ የጉዛራ ቤተ መንግሥት ነው።
የጉዛራ ቤተ መንግሥት ኢትዮጵያን ከ1556-1589 ዓ.ም ድረስ በመሯት በአፄ ሰርፀ ድንግል የታነፀ ነው።