ይህ ዝቅተኛ ዳታን በመጠቀም ጽሑፍ ብቻ የሚቀርብበት የቢቢሲ አማርኛ ድረ ገጽ ነው
ባህር ዳር፡ 'የምናስለቅሰው ሐዘንተኛው እንዳይጎዳ ለማገዝ ነው'
ታትሟል
ባሕር ዳር ከተማ ስመ ጥር አስለቃሾች አሏት። ከአንድም ስድስት። አቶ ደርሶ ሙጬ ከስድስቱ መካከል አንዱ ናቸው። የምናስለቅሰው ሐዘንተኛውን ለማገዝ ነው ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
ይህ ዝቅተኛ ዳታን በመጠቀም ጽሑፍ ብቻ የሚቀርብበት የቢቢሲ አማርኛ ድረ ገጽ ነው
ባሕር ዳር ከተማ ስመ ጥር አስለቃሾች አሏት። ከአንድም ስድስት። አቶ ደርሶ ሙጬ ከስድስቱ መካከል አንዱ ናቸው። የምናስለቅሰው ሐዘንተኛውን ለማገዝ ነው ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል።