ምርጫ 2013፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ኤርትራና ሱዳን ከኢትዮጵያ ግዛት እንዲወጡ እየሰሩ መሆኑን ገለጹ

የተንቀሳቃሹ ምስል መግለጫ, ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ኤርትራና ሱዳን የኢትዮጵያን ድንበር ለቅቀው እንዲወጡ እየሰሩ መሆኑን ገለፁ
ታትሟል

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዛሬ ድምጻቸውን በትውልድ አካባቢያቸው በሻሻ ከሰጡ በኋላ ለቢቢሲ እንደተናገሩት የኤርትራ እና የሱዳን ወታደሮች ከኢትዯጵያ ድንበር ለቅቀው እንዲወጡ ከመንግሥታቱ ጋር እየሰሩ መሆኑን ተናግረዋል።