"ልጆቼ ከትምህርታቸውን መስተጓጎላቸው በጣም ይሰማኛል"- በሱዳን ያለች ተፈናቃይ
ታትሟል
በሱዳን የዕሙራኩባ የስደተኞች መጠለያ ከ5 መቶ በላይ ተማሪዎች የሚማሩበት 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሥራ ጀምሯል።
በዚህ ትምህርት ቤት ሕጻናቱ አምስት የትምህርት ዓይነቶችን ይማራሉ። ወ/ሮአባዲት በርሀ "ልጆቼ ከትምህርታቸውን መስተጓጎላቸው በጣም ይሰማኛል" ስትል ያለችበትን ሁኔታ ለቢቢሲ ተናግራለች።
በሱዳን የዕሙራኩባ የስደተኞች መጠለያ ከ5 መቶ በላይ ተማሪዎች የሚማሩበት 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሥራ ጀምሯል።
በዚህ ትምህርት ቤት ሕጻናቱ አምስት የትምህርት ዓይነቶችን ይማራሉ። ወ/ሮአባዲት በርሀ "ልጆቼ ከትምህርታቸውን መስተጓጎላቸው በጣም ይሰማኛል" ስትል ያለችበትን ሁኔታ ለቢቢሲ ተናግራለች።