ዴቪድ ዲዳ፣ መጽሐፍ ቅዱስን ወደ ቦረና ኦሮምኛ የተረጎሙ አባት

ታትሟል

ዴቪድ ዲዳ እ.ኤ.አ በ1978 ከወዳጃቸው የቀረበላቸውን ግብዣ በመቀበል የመምህርነት ሥራቸውን ትተው መጽሐፍ ቅዱስ ወደ መተርጎም ገቡ።