ዴቪድ ዲዳ፣ መጽሐፍ ቅዱስን ወደ ቦረና ኦሮምኛ የተረጎሙ አባት

የተንቀሳቃሹ ምስል መግለጫ, ''ሰው በራሱ ቋንቋ የፈጣሪን ቃል ከሰማ ትምህርቱ ከልብ ይቀመጣል''
ታትሟል

ዴቪድ ዲዳ እ.ኤ.አ በ1978 ከወዳጃቸው የቀረበላቸውን ግብዣ በመቀበል የመምህርነት ሥራቸውን ትተው መጽሐፍ ቅዱስ ወደ መተርጎም ገቡ።