የአሸንድዬ አከባበር በላሊበላ

ታትሟል

በየአመቱ ከነሐሴ 14 ጀምሮ ለሶስት ቀናት በአማራ ክልል ሻደይ፣ አሸንድዬ፣ ሶለል እንዲሁም በትግራይ ክልል አሸንዳ ሴቶችን ማዕከል በማድረግ ይከበራል። በላሊበላ የአሸንድዬ አከባበር ይህንን ይመስላል