የአሸንድዬ አከባበር በላሊበላ

የተንቀሳቃሹ ምስል መግለጫ, የአሸንድዬ አከባበር በላሊበላ
ታትሟል

በየአመቱ ከነሐሴ 14 ጀምሮ ለሶስት ቀናት በአማራ ክልል ሻደይ፣ አሸንድዬ፣ ሶለል እንዲሁም በትግራይ ክልል አሸንዳ ሴቶችን ማዕከል በማድረግ ይከበራል። በላሊበላ የአሸንድዬ አከባበር ይህንን ይመስላል