ይህ ዝቅተኛ ዳታን በመጠቀም ጽሑፍ ብቻ የሚቀርብበት የቢቢሲ አማርኛ ድረ ገጽ ነው
የትንሳዔ በዓል አከባበር በዓለም ዙርያ በምስል
ታትሟል
የንባብ ጊዜ: 2 ደቂቃ
ዛሬ ሚየዝያ 12/ 2017 ዓ.ም. በመላው ዓለም የሚገኙ ክርስቲያኖች የትንሳኤ በዓልን እያከበሩ ነው።
በዚህ ዓመት ኦርቶዶክስ ክርስትያኖች፣ካቶሊኮች እና የወንጌላውያን አማኞች በሙሉ በተመሳሳይ ቀን በዓሉን እያከበሩ ነው።
አብያተ ክርስቲያናቱ የተለያዩ የቀን መቁጠሪያዎችን ስለሚጠቀሙ ይህ ብዙ ጊዜ የሚሆን አይደለም።
በግሪክ ሰማዩ በርችት ሲደምቅ፣ በኢየሩሳሌም ምዕመናን ኢየሱስ ተሰቅሎ ተቀበረ በተባለበት ስፍራ ሻማ አብርተዋል።
የተለያዩ የዓለም አገራት በዓሉን እንዴት እያከበሩ እንደሆነ በምስል ይመልከቱ!