በመስቀል አደባባይ የተካሄደው የደመራ በዓል አከባበር በምስል

ታትሟል

የደመራ እና የመስቀል በዓላት በኦርቶዶክስ ክርስትን እምነት ተከታዮች ዘንድ መስከረም 16 እና 17 በድምቀት ይከበራል። ከዚህ በታች የሚታዩት ምስሎች ትናንት መስከረም 16/2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ መስቀል አደባባይ የተከበረውን የደመራ በዓል አከባበር ያሳያሉ።