አካል ጉዳተኛ ልጆቻቸውን እንዲገድሉ የሚገደዱ እናቶች

ታትሟል

በኬንያ ገጠራማ አካባቢዎች እናቶች የአካል ጉዳት ያለባቸውን ልጆቻቸውን እንዲገድሉ በአካባቢ ልማድ ጫና ይደርስባቸዋል።